ዜና፡ በእስር ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባዔ ሰራተኞች በአስቸካይ እንዲፈቱ አመነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 3/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በአዲስ አበባ ዙሪያ እየተካሄደ የነበረው ቤት የማፍረስ እንቅስቃሴን ለማጣራት በመሄዳቸው ለእስር የተዳረጉትን አራት የሰብአዊ መብት መርማሪዎች “በአስቸኳይ” እና “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ” በመፍታት እና በእነርሱ ላይ የተመሰረተው ክስ እንዲነሳ ማድረግ አለባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። የኢሰመጉ ሰራተኛ የሆኑት ዳንኤል