እለታዊ ዜና፡ የኢትዮጵያ እትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት የትግራይ ተወላጅ እትሌቶችን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለማገናኘት ወደ መቐለ እቀና
አዲስ አበባ፣ ጥር፣ 2/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አትሌት ደራርቱ ቱሉ የተመራ ልዑካን ቡድን እንዲሁም የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና የትግራይ ተወላጅ አትሌቶችን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለማገናኘት ወደ መቐለ አቅንተዋል። ፌዴሬሽኑ እንዳስታወቀው የልዑካን ቡድኑ ዛሬ ማለዳ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ወደ መቐሌ አምርቷል። ባሳለፍነው ሀምሌ ወር ደራርቱ ለሀገር
0 Comments