ዜና፡ የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ እውቅና አገኘ
qrf አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 23፣ 2015 - የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ እውቅናና ህጋዊ ሰውነት አግኝቶ ተመዘገበ። ይህን ተከትሎም ፓርቲው የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ለመላው አመራሮች፣ አባላቶች፣ ደጋፊዎችና አጋሮች፣ እንዲሁም ለመላው የሲዳማ ህዝብ አስተላልፏል። ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም. ጊዜያዊ
0 Comments