እለታዊ ዜና፡ የ20/80 እና 40/60 የቤት እድለኞች ከጥር አንድ ጀምሮ ውል እንደሚዋዋሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2015 ዓ.ም፡- የ14ኛ ዙር 20/80 እና 3ኛ ዙር 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የቤት እድለኞች ማሟላት የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ከጥር 1ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ባሉት 60 የሥራ ቀናት ውስጥ ባለእድለኛው ወይም ወኪሉ ቀርበው ውል መዋዋል
0 Comments