ዜና፡ ኢትዮጵያ በሱዳን ጉዳይ ገለልተኛ አቋም እንዳላት እና ጉዳዩ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ እንደምትሻ ጠ/ሚኒስትር አብይ እንዳረጋገጡላት አሜሪካ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9/2015 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ በሱዳን ተፈላሚ ሀይሎች ጉዳይ ገለልተኛ አቋም እንዳላት እና ጉዳዩ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ እንደምትሻ ጠ/ሚኒስትር አብይ እንዳረጋገጡላት አሜሪካ አስታወቀች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ይፋ ያደረገው መግለጫ እንደሚያመላክተው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ይህን የተናገሩት የመስሪያ ቤቱ የአፍሪካ ጉዳዮች ሃላፊ ሞሊ
0 Comments