HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 79)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ጥር 24/ 2015 ዓ.ም፡- ከደቡብ ክልል ቡርጂ በመነሳት አማሮ ልዩ ወረዳዎችን በማቋረጥ ወደ ዲላ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ አምስት ሰዎች ላይ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ሁለት ሰው ሲገደል አራት ሰው መቁሰሉን ቪኦኤ ዘግቧል፡፡ ዜና አውታሩ ያናገራቸው ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት በገላና ወረዳና በአማሮ ወረዳ አዋሳኝ

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር፣24/ 2015 ዓ.ም፡- ባልታወቁ ታጣቂዎች ታግተው የነበሩት ቁጥራቸው 20 የሚሆን የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሰራተኞች እያንዳንዳቸው ከ50ሺ ብር እስከ 100ሺ ብር ክፍያ ሰኞ እለት መለቀቃቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ ምንጭ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ክፍያውን መፈፀም ያልቻሉ ደግሞ በኋላ ላይ ለመክፈል ቃል በመግባት ተለቀዋል

Read More

በህዳር 2015 የዓለም ጤና ድርጅት ቡድን በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሌራ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር መከላከል ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ መቀላቀሉን ገልጿል። ፎቶ፡ WHO አዲስ አበባ፣ጥር 24/ 2015 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ ሳቢያ 28 ሰዎች ለሞት ሲዳረጉ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ደግሞ ለከፍተኛ አደጋ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት አስታወቀ። ወረርሽኙ

Read More