HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 78)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ጥር 26/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ህዝበ ህርስቲያኑ፣ መንግስት ድጋፍ የሚሰጠውንና መፈንቅለ ሲኖዶስ ለማድረግ የሞከረውን ህገ- ወጡን ቡድን በመቃወም ከጥር 29 እስከ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም የሚቆውን ጾመ ነነዌን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ እንዲያሳልፍ ጠየቀ፡፡ ጾመ ነነዌን

Read More

በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 25/ 2015 ዓ.ም፡– በደቡባዊ ኢትዮጵያ የኦሮምያ ክልል የሚገኘው የቦረና ዞን በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሀገራት ባለፉት አርባ አመታት ባጋጠመው ድርቅ በከፍተኛ ሁኔታ ከተጎዱ አከባቢዎች ዋነኛው ነው። ከስምንት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት የዞኑ ነዋሪዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል። ለአምስት ተከታታይ ግዜያት በተራዘመ

Read More

                                                                                                                                                  አዲስ አበባ፣ጥር 25/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት በሕገ መንግሥቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በመወጣት የቤተ ክርስቲያኒቱን ተቋማዊ ልዕልና እንዲያስጠብቅ እንዲሁም ህገ ወጡን ድርጊት ተገቢውን እርምት እንዲሰጥ አሳስቦ ይህ የማይሆን ከሆነ ግን ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጀምሮ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋይ ካህናትና ምእመናን ጭምር

Read More