HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 77)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ጥር 27/2015 ዓ.ም፡­- በአማራ ክልል 520,000 ተማሪዎች (ከዚህ ውስጥ 250,000 ያህሉ የተፈናቀሉ ህጻናት ናቸው) ፍትሃዊ የሆነ መሰረታዊ የትምህርት እድል ተደራሽነት አለማግኘታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰበዓዊ መብቶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ። ድርጅቱ ሀሙስ ጥር 25/ 2015 ዓ.ም. ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው ከእነዚህ አጠቃላይ ከ520ሺ ተማሪዎች ውስጥ በሰሜን

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 27/ 2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎችን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች እንዲፋጠኑ መመሪያ መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ክልሉ የሚደረጉ በረራዎች እንዲጨምሩ፣ የባንክ አገልግሎት እንዲፋጠን እና ሌሎች እርስ በርስ መተማመንን

Read More

አዲስ አበባ፣ጥር 26/ 2015 ዓ.ም፡– የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን መርማሪ ቡድን በኢትዮጵያ ስልጣን እና ተግባሩ እንዲቋረጥ ኢትዮጵያ የአሜሪካንን ድጋፍ ጠየቀች። ኢትዮጵያ ጥሪውን ያቀረበችው ትላንት የአሜሪካን ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ የሆኑት አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን ጋር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው ምስጋኑ አረጋ በተወያዩበት ውቅት መሆኑን

Read More