ዜና ትንታኔ፡ ከኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ጋር በተፈጠር ግጭት በ19 የፖሊስ አባላት ላይ ጉዳት ደረሰ፤ በሻሸመኔ ከተማ በምዕመናንን እና ፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት “በርካታ ሰዎች” ሞተዋል፤ መንግስት “ህገወጥ” የተባሉትን ቡድን ከመደገፍ እንዲቆጠብ ሲኖዶሱ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30/ 2015 ዓ.ም፡- በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ልዩ ዞን ድንበር በተለምዶ ፊሊዶሮ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቅድስት ለደታ ቤተ ክርስቲያን የተሰበሰቡ ሰዎች “የታሰሩ ሰዎች ይፈቱ” በማለት መንገድ በመዝጋት የፀጥታ ችግር ኢንዲከሰት በማድረግ በ19 ፖሊሶች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ማድረሳቸውን የአዲስ አበባ
0 Comments