HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 5)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15/ 2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ሰደን ሶዶ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ በቀለ ቀጫ ማክሰኞ ሰኔ 13 2015 ዓ.ም በታጣቂዎች መገደላቸውን የወረዳው ኮሚኒኬሽን አስታወቀ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ኮሚኒኬሽን የሰዴን ሶዶ ገለፃ አቶ አስታዳሪው የተደገሉት በአዳማ ከተማ ስብሰባ ተሳትፈው ከተመለሱ በኋላ እሁድ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም፡- የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈጻሚ አንዋር ሶውሳ ከኩባንያው መሰናበታቸውን አዲስ ስታንዳርድ ያገኘው መረጃ አመላክቷል። ሃላፊው ለሁለት አመታት ያክል በኢትዮጵያ የኩባንያው ዋና ሃላፊ ሁነው ማገልገላቸው ይታወቃል። አዲስ ስታንዳርድ የተመለከተው የውስጥ ማስታወሻ እንደሚያመለክተው በቀጣይ ወር ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ የስራ ግዜያቸው

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14/2015 በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው የ2023 ስካይትራክስ የአየር መንገዶች ሽልማት ስነስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአምስት የተለያዩ ዘርፎች የክብር ሽልማቶች ማግኘቱን አየር መንገዱ በማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ ገጹ ይፋ ያደረገው መረጃ አመላከተ። ዘንድሮም አየር መንገዱ ለተከታታይ ስድስተኛ ዓመት ‘ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ’ በሚል ዘርፍ ተሸላሚ

Read More