HomeArticles Posted by addisstandard (Page 43)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ፣ ጥር 8/2015 ዓ.ም፡- የድሬዳዋ አስተዳደር ራሱን የቻለ ክልላዊ መንግሥት እንዲሆን ወይም ከሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች ወደ አንዱ እንዲጠቃለል ሪፈረንደም እንዲካሄድ ለፌዴራል መንግሥት ጥያቄ ቀረበ፡፡ ጥያቄው የድሬዳዋ አስተዳደር እያጋጠመው ካለው የበጀት እጥረት፣ ፍትሐዊ ያልሆነ የሀብት ክፍፍልና በዕድገት የመቀጨጭ ችግሮችን ለመቅረፍ የማይቻል ከሆነ፣ መፍትሔ ያስፈልጋል በሚል ለሁለቱ

Read More

አዲስ አበበ፣ ጥር፣ 6/2015 ዓ.ም፡- ፈረንሳይ መንግስት እና የአውሮፓ ህብረት በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የ32 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ድጋፉ የተደረገው አዲስ አበባ በሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ሲሆን የ32 ሚሊዮን ዩሮ የፋይናስ ድጋፉም በግጭት በተጎዱ የአማራ፣ የትግራይ፣ የአፋር፣ የኦሮሚያና የደቡብ ክልሎች የግብርና ምርታማነትን በማሻሻል

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2015 ዓ.ም፡- የፑንትላንድ መንግስት ፖሊስ ባወጣው መግለጫ፣ የፀጥታ ሃይሎች ጥር 2 ባካሄዱት ዘመቻ ኢትዮጵያ የተወለደ የዳየሽ ታጣቂ ቡድን መሪ አቡ-አልባራ አል አማኒን መግደላቸውን አስታወቀ፡፡ የፑንትላንድ መንግስት የቴሌቨዥን እንደዘገበው፣ ታጣቂዎቱ በባሪ ክልል ባሊ-ዲዲን ወረዳ ላይ ለመፈፀም ያቀዱትን ጥቃት የፑንትላንድ ፀጥታ ሀይሎች መከላከል ችለዋል።

Read More