HomeArticles Posted by addisstandard (Page 44)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2015 ዓ.ም፡- መከላከያ ሰራዊት ትላንት ባወጣው መግለጫ ከመቀሌ 140 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ  ከምትገኛው ሽረ እና አካባቢው የነበሩ የአማራ ልዩ ሀይል አባላት ለቀው መውጣታቸውን አስታወቀ፡፡ መከላከያ ሰራዊት  እንዳስታወቀው ልዩ ሀይሉ ቀጠናውን ለቆ የወጣው በፌዴራል መንግስትና በህወሃት አመራሮች መካከል በደቡብ አፍሪካና በኬኒያ የተደረሰውን

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2015 ዓ.ም፡- በእስር ላይ የነበሩት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ከስምንት ቀናት የእስር ቆይታ በኋላ ትላንት ጥር 4 ቀን 2015 ዓ.ም በገንዘብ ዋስ ተለቀቁ፡፡ ትላንት በዋለው ችሎት የሰበታ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ሦስቱን የምርመራ ባለሙያዎች የ4,000 ብር እንዲሁም የድርጅቱን

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 4/ 2015 ዓ.ም፡- የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪ ኮሎናን እና የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ባኤርቦክ  ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አዲስ አበበ ገብተዋል፡፡ ጉብኝታቸውም  ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት  ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ሀገሪቱን እና ህዝቦቿን እንዴት መደገፍ እንደሚችሉ መገንዘብ ስለፈለጉ ነው ተብሏል፡፡ ሁለቱ

Read More