ዜና፡ የአማራ ልዩ ሀይል ከሽረ እና ከአካባባው መውጣቱን መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2015 ዓ.ም፡- መከላከያ ሰራዊት ትላንት ባወጣው መግለጫ ከመቀሌ 140 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኛው ሽረ እና አካባቢው የነበሩ የአማራ ልዩ ሀይል አባላት ለቀው መውጣታቸውን አስታወቀ፡፡ መከላከያ ሰራዊት እንዳስታወቀው ልዩ ሀይሉ ቀጠናውን ለቆ የወጣው በፌዴራል መንግስትና በህወሃት አመራሮች መካከል በደቡብ አፍሪካና በኬኒያ የተደረሰውን
0 Comments