ዜና፡ በሱማሌ ክልል የተከሰተው ድርቅ የበርካቶችን ህይወት ቀጥፏል፤ የወረዳው አመራር “ከአቅማቸው በላይ” መሆኑን ቢያምኑም የሟቾችን ብዛት ግን ውድቅ አድርጓል
ሞያሌ ወረዳ ኤል ጎፋ መጠለያ በመድኃኔ እቁባሚካኤል @Medihane እና በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 ሞያሌ፣ መጋቢት 8/ 2015 ዓ.ም፡- በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው ዞኖች አንዱ በሆነው በዳዋ ዞን፣ ከተለያዩ ወረዳዎች ተፈናቅለው በሞያሌ ወረዳ በሚገኙ ሁለት የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች የተጠለሉ ከ18 በላይ ሰዎች መሞታቸውን ተፈናቃዮች ለአዲስ
0 Comments