ዜና: የኢትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ በቦረና እና በሞያሌ አካባቢዎች 28 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
የኢትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አበራ ቶላ፡፡ ፎቶ፣የትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎችም ቀጣይነት እንዲኖራቸው ስልታዊ እና የተቀናጁ መሆን እነዳለባቸው ማህበሩ አሳስቧል፡፡ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ ክፉኛ ለተጎዱ የቦረና እና የሞያሌ አካባቢዎች ወደ 27 ሚሊዮን
0 Comments