ዜና፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አድረገው ሾሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 ዓ.ም፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አቶ ጌታቸው ረዳን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳደር አድርገው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የኢፌዴሪ የፌዴሬሸን ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 (9) እና በአዋጅ ቁጥር
0 Comments