ዜና፡ ኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ያወጣውን መግለጫ እንደማትቀበለው አስታወቀች፤ ግዜውን ያልጠበቀ፣ አባባሽ እና አግላይ ሲል ኮንኗል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12/ 2015 ዓ.ም፡– የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በሰሜን የሀገሪቱ ክፍል በትግራይ ተጀምሮ ወደ አማራ እና አፋር ክልል የተዛመተውን ጦርነት አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት እንደማይቀበለው አስታወቀ። የአሜሪካ ውጭጉዳይ መስሪያ ቤት በጦርነቱ ከፍተኛ ወንጀል ተፈጽሟል ማለቱን እንደማይቀበለው ያስታወቀው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
0 Comments