ዜና፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ቀጣይ ስምንት አጋማሽ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተገለጸ
ክሊንተን እና አብይ በዩኤስ አፍሪካ ስብሰባ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/ 2015 ዓ.ም፡– የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በቀጣይ ሳምንት አጋማሽ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ መስሪያ ቤታቸው አረጋገጠ። አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከመንግስት እና ከትግራይ ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚመክሩ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ
0 Comments