HomeSocial Affair (Page 57)

Social Affair

አዲስ አበባ መጋቢት 14/2014 -  በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በአፍ መፍቻ ቋንቋነት እየተጠቀሙባቸው ባሉት ሶስት ቋንቋዎች ስርአተ ትምህርቱን ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታወቀ። በክልሉ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኮሞ፣ ማኦ እና ጉዋማ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓቱ ላይ ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ እና የሚመለከታቸው

Read More

አዲስ አበባ መጋቢት 12/2014-የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ስህተት መፈጠሩን ገልፆ  አጣሪ ቡድን ወደ ፈተናወች ኤጀንሲ መላኩን አስታወቀ፡፡  የክልሉ ትምህር ቢሮ ከሶስት ቀን በፊት  በ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ መግቢያ ጊዜው እንዲራዘም ጠይቋል፡፡ የአማራ ክልል መገናኛ ብዙሃን

Read More

በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ መጋቢት 10/2014:-የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እና ትምህርት ሚኒስቴር በሁለት ዙር የተካሄደውን የትምህርት መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ካደረጉ በኋላ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት እና መቁረጫ ነጥብ ላይ ጥያቄ አቅርቧል። የክልሉ ትምህርት ቢሮም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤትና መቁረጫ ነጥብ

Read More