HomeSocial Affair (Page 55)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13/ 2015 ዓ›ም፡- በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከወጀባር፣ቃጤሳ እና ሬቦ የሚቀርቡ የውሃ አገልግሎቶች ለረዥም ጊዜ መቋረጡን ተከትሎ በተነሣ ተቃውሞ የመንግሥት የጸጥታ ኃይል በወሰደው እርምጃ ለተገደሉ እና ለተጎዱት ዜጎች መንግሥት ካሣ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ህገ ወጥ የኤጴስ ቆጶሳት ሹመት ሰጥተዋል፣ አዲስ ሲኖዶስ አቋቁመዋል ካለቻቸው አካላት ጋር ስምምነት ላይ ብትደርስም ሊቃነ ጳጳሳቱ ስምምነቱን መጣሳቸውን ቅዱስ ሲኖዶስ  አስታወቀ፡፡ "ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ አዲሱ ሲኖዶስ በሚል አዲስ ስም ባስተላለፉት ሁሉም በአንድነት ጵጵስናው የሚመለከታቸውም

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ ለደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ኢትዮጵያ ባላት አቅም የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት በቱርክ ለደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ “በቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ በጠፋው የሰው

Read More