ዜና: በሸገር ከተማ በመከናወን ላይ ያለው ቤት ፈረሳ ያለ በቂ የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና በአድሎ የተሞላ ነው ሲል ኢሰመኮ ተቸ
Photo Addis Standard file አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በአዲስ መልክ በተዋቀረው የሸገር ከተማ ህገወጥ ቤቶች ፈረሳ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ የመኖሪያ ቤት እንዲፈርስ መደረጉን ደርሸበታል ብሏል። የከተማው አስተዳደር ቤቶቹን ከማፍረሱ በፊት በቂ
0 Comments