HomeSocial Affair (Page 49)

Social Affair

ፎቶ ከዩኒሴፍ ድረገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/ 2015 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ መንግስት እና በትግራይ ሀይሎች መካከል የተደረሰው ስምምነት ተከትሎ በሰሜን የሀገሪቱ ክፍል የተጎዱ የጤና ተቋማትን ለማደስ ጥረት እየተደረገ ነው። አለም አቀፉ የህጻናት አድን ድርጅት እና አጋሮቹ የዚህ ተግባር ተጠቃሽ ናቸው። በአማራ ክልል ላሊበላ አከባቢ የሚገኘው ዲቢኮ የጤና

Read More

“ዛሬ እንሞት ይሆን ነገ እንሞት ይሆን እያልን በስቃላይ ላይ እንገኛለን” ። ፎቶ፣ የዋግህምራ ኮሚንኬሽን አዲስ አበባ፣ መጋቢት 01፣ 2015 - በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከፃግብጅ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በዞኑ በወለህ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ካለፈው መስከረም ወር አንስቶ ምንም ዓይነት እርዳታ ባለማግኘታቸው

Read More

መንግስት ፌስቡክ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ እና ዩቱዩብ የማህበራዊ ሚዲያ ዘዴዎችን ዜጎቹ እንዳይጠቀሙ ገደብ ከጣለ አንድ ወር ሆኖታል አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ መንግስት ከአንድ ወር በፊት በተመረጡ የሶሻል ሚዲያ የትስስር ዘዴዎች ላይ የጣለውን ገደብ እንዲያነሳ የሚጠይቁ አካላት እየተበራከቱ መጥተዋል። በዛሬው ዕለትም የካቲት 30 ቀን

Read More