ዜና፡ በህገወጥ መንገድ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ከ90 በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችና ኢትዮጵያውያን በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ
ፎቶ ከፌደራል ፖሊስ ፌስቡክ ገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29/ 2015 ዓ.ም - የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ክልል የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ከዘጠና በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችና ኢትዮጵያውያን ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ። ግብረ ኋይሉ የየት ሀገር ዜጎች
0 Comments