HomeSocial Affair (Page 44)

Social Affair

ፎቶ ከፌደራል ፖሊስ ፌስቡክ ገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29/ 2015 ዓ.ም - የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ክልል የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ከዘጠና በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችና ኢትዮጵያውያን ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ። ግብረ ኋይሉ የየት ሀገር ዜጎች

Read More

በሚሊዮን በየነ @millionbeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25/ 2015 ዓ.ም ፡- በጳውሎስ ሆስፒታል የልብ ህክምና ክፍል ተቋቁሞ ህክምና መስጠት ከጀመረ አምስተኛ አመቱን ሊይዝ ተቃርቧል፡፡ እስካሁን ከ1500 በላይ ለሚሆኑ የልብ ታማሚዎች ህክምና አገልግሎት መስጠቱን የሚገልፁት  የሆስፒታሉ የልብ ህክምና ክፍል ዋና ሃላፊው ዶ/ር ሰይፉ ባጫ አገልግሎቱን ከጀመርን ወዲህ ከሁሉም

Read More

ፎቶ-Save the Children አዲስ አበባ፣መጋቢት 25፣2015 ዓ.ም፡- የጤና ሚኒስቴር በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች እየተከሰተ ያለውን የኮሌራ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር  1 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮሌራ ክትባቶችን ከአለም ጤና ድርጅት ጠየቀ። የአሁኑ ወረርሽኝ በኦሮሚያ ክልል ሀረናቡሉክ ወረዳ  ከተከሰተበት ባለፈው አመት ነሐሴ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ በአራት ዞኖች ማለትም

Read More