እለታዊ ዜና፡ የአክሱም ሐውልት ከዛሬ ጀምሮ ዳግም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል በተቀሰቀሰው ጦርነት ሳቢያ ከሁለት አመታት በላይ ተዘግቶ ጠቆየው አክሱም ሐውልት ከዛሬ ሰኔ 6 2015 ጀምሮ ዳግም ለጎብኚዎች ክፍት መደረጉን የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
0 Comments