HomeBusiness (Page 3)

Business

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል በተቀሰቀሰው ጦርነት ሳቢያ ከሁለት አመታት በላይ ተዘግቶ ጠቆየው አክሱም ሐውልት ከዛሬ ሰኔ 6 2015 ጀምሮ ዳግም ለጎብኚዎች ክፍት መደረጉን የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም፡- የሩሲያ መኪና አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መገጣጠሚያ ለመመስረት እንደሚፈልጉ በአዲስ አበባ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርከሂን ማስታወቃቸውን ሩሲያ ቱደይ ዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ ሁለቱም ሀገራት እየተወያዩ መሆናቸውን አምባሳደሩ መግለጻቸውን ዘገባው አካቷል። በሩሲያ እና በአፍሪካ መካከል ያለው የቢዝነስ ግንኙነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ያስታወቀው ዘገባው

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም፡- ያሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ በናይጀሪያ በሚሰራጩ በርካታ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ የነበረው ጉዳይ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ እና የናይጀሪያ አየር መንገድ አርማ ተቀብቶ በረራ ያካሄደው አውሮፕላን ነበር። የናይጀሪያ መገናኛ ብዙሃን እንዳስታወቁት ከሆነ የሀገሪቱን አርማ አዝሎ ከአዲስ አበባ በመነሳት ናይጀሪያ አቡጃ የገባው

Read More