HomeBusiness (Page 5)

Business

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- መንግስት የሀገሪቱን የፋይናንስ ስርአት ለውጭ ተፎካካሪ ባንኮች ክፍት ለማድረግ የያዘውን እቅድ ለማሳካት በማለም በቀጣይ አምስት አመታት ውስጥ ለአምስት የውጭ ባንኮች ፈቃድ ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ። የማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዢ የሆኑት ሰለሞን ደስታ በቀጣይ አምስት አመታት ከሶስት እስከ አምስት ለሚደርሱ ባንኮች ፍቃድ እንሰጣለን

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም፡- አግሮኖሚ ጆርናል ላይ ይፋ የተደረገ አንድ ጥናት እንዳመላከተው ከሆነ ኢትዮጵያ አንበጣን ለመከላከል የኬሚካል እርጭት በማከናወኗ ሳቢያ 76 ቢሊየን የሚሆኑ የማር ንቦቿን ማጣቷን አስታውቋል። በኢትዮጵያ ከ2012 እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ አጋጥሞ በነበረው የአንበጣ ወረርሽኝ ሳቢያ ከፍተኛ የኬሚካል እርጭት በማካሄድ የአንበጣው መንጋ

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት አንድ ግዜ ከአዲስ አበባ ወደ ኮፐን ሃገን የጭነት በረራ ማድረግ መጀመሩን አስታወቀ። ከመጋቢት 3 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባካሄደው ሳምንታዊ በረራ 45 ቶን የመጫን አቅም ያለው B767-300F የካርጎ ፕሌን መጠቀሙን ገልጿል። አዲሱ የጭነት በረራው

Read More