HomeBusiness (Page 9)

Business

ባዶ ሸገር ዳቦ የችርቻሮ ሱቅ በአዲስ አበባ አዲስ አበባ የካቲት 30፣ 2014 - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ ለሸገር ዳቦ 613 ሚሊዮን ብር ድጎማ በማድረግ፣ እንዲሁም በ198 ሚሊዮን ብር ለስንዴ አቅርቦት በድምሩ 812 ሚሊዮን ብር በመመደብ የዳቦ ምርት ማስጀመር ችሏል በማለት

Read More

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15፣2014 ዓም፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ጨምሮ ሦስት የአፍሪካ አገራትን ከአፍሪካ ግሮውዝ ኦፖርቹኒቲ አክት (አጎዋ) የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት መሰረዛቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ጊኒ እና ማሊ በአንቀጽ 506A(a)(1) የተገለጹትን የአጎዋ መስፈርቶች እንዳላሟሉ  በመጥቀስ ሶስቱን ከፊል የሰሃራ አፍሪካ ሃገራትን ከታህሳስ 23፣2014 ዓም ጀምሮ

Read More

የኢ.ፌ.ድ.ሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ-ወርቅ ዘውዴ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አኪንዉሚ አደሲናፎቶ: አፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ አበባ፣ 12/2014፡- ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አይቮሪኮስት የሚገኙት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ-ወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አኪንዉሚ አደሲና ጋር የተገናኙ ሲሆን፣ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታና ቀጣይ የሐገሪቱ የልማት

Read More