ዜና፡ 20ሺ የሚጠጉ ከሱዳን ተሰደው በመተማ በኩል የገቡ ኢትዮጵያውያን ትራንስፖርት ተዘጋጅቶላቸው ወደ መዳረሻቸው መሸኘታቸውን ተመድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2/2015 ዓ.ም፡- ሁለተኛ ወሩን ለመድፈን የተቃረበው የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ውጊያ አሁንም አልቆመም። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰኔ 2 ቀን 2015 ዓ.ም ያወጣው ወቅታዊ ሪፖርት እንደሚያሳየው ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የሱዳን ስደተኞች ቁጥር ከ41ሺ በላይ ሁኗል። አብዘሃኛዎቹ ስደተኞች ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ያስታወቀው የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት
0 Comments