ዜና፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ጋር መግባባት ላይ መድረሱን ገለፀ፤ የክልሉ መንግስት ትልቅና ዘመናዊ ቤተ እምነት መስሪያ ቦታ ይሰጣል ብሏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በአቶ ሽመልስ አብዲሳ ከተመራ የኦሮሚያ ክልል የሥራ ሀላፊዎች ጋር በሸገር ከተማ በፈረሱ መስጂዶች ዙሪያ ትላንት ግንቦት 30 ውይይት ተደርጎ የተደረሰበትን ምክር ቤቱ በዛሬው እለት መግለጫ
0 Comments