HomeArticles Posted by addisstandard (Page 83)

Author: addisstandard

ግንቦት 25 ቀን፣ 2014 ዓም፤ አዲስ አበባ፡-በየሳምንቱ በአማርኛ ቋንቋ የምትታተመው “ፍትህ” መጽሄት ባለቤት እና ማኔጅንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ በማረሚያ ቤት ቤተሰቦቹን በሚያናግርበት ወቅት በፖሊሶች እንደተደበደበ ታናሽ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገረ። ዛሬ ረፋድ ላይ ወንድማቸውን ለመጠየቅ እርሱ እና ታላቅ ወንድሙ እንዲሁም ሁለት ጓደኞቹ  3ተኛ ፖሊስ

Read More

በጌታሁን ፀጋዬ ታህሳስ 24 ቀን 2012 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ: በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ከስድስት ሳምንታት በኋላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ  ኢትዮጵያ እና ሱዳን በአል-ፋሻጋ ግዛት ላይ ለረጅም ጊዜ የዘለቀውን አለመግባባት ለመፍታት መስማማታቸውን ለኢትዮጵያውያን እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ መግለጫ ሰጥተዋል። አምባሳደሩ መግለጫውን

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፡ ግንቦት 24/ 2014 ዓ.ም.- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የትምህርት ትብብር ድርጅት [Organization of Educational Cooperation (OEC)] ዋና ፀሀፊ ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላም ጋር ትናንት ግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም. በጽ/ቤታቸው  መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ። ባደረጉት ውይይትም

Read More