ዜና፡ ትላንት በመርካቶ በተካሄደ ሰልፍ ላይ የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ የፖሊስ አባላት ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል፤ 114 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል- የአዲስ አበባ ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19/2015 ዓ.ም፡- ትላንት ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ/ም ረፋድ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጂድ የጁምዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ በሌሎች አካባቢዎች መስጂዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በመርካቶ ዙሪያ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና ህግ በማስከበር መደበኛ ሥራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት
0 Comments