ዜና፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ወገኖች ሃያ ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዲደረግ ወሰነ፤ ከክልሉ አህጉረ ስብከት ጋር የተቋረጠው ግኑኝነት እነዲስተካከል ጠረቶች እንዲቀጥሉም ወሳኔ አስተላልፏል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል የሚገኙ ወገኖቻችን ያሉበትን ከፍተኛ ችግር ታሳቢ በማድረግ አስቸኳይ የሆነ ሰብአዊ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ሃያ ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዲደረግ ሲል ወሰነ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን የወሰነው ከግንቦት 1 ቀን
0 Comments