ዜና፡ 85.9 በመቶ የሚሆኑት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 70.9 በመቶ የሚሆኑት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከሚጠበቀው “ደረጃ በታች” መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት/15 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ካሉ አጠቃላይ 47 ሺህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 85.9 በመቶ የሚሆኑት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች “ፍጹም ከደረጃ በታች” መሆናቸው እና 70.9 በመቶ የሚሆኑት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከሚጠበቀው “ደረጃ በታች” ላይ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አጠቃላይ ካሉ
0 Comments