አዲስ ስለተቋቋመው የሸገር ከተማ አስተዳደር ምን ያህል ያውቃሉ ?
አዲስ አበባ፣ ጥር 2/2015 ዓ.ም፡- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ አምስት ከተሞችን ማለትም ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ፣ ገላን እና ሰበታን በአንድ አጣምሮ የሚያስተዳድር የሸገር ከተማ አስተዳደር እንዲመሰረት በቅርቡ መወሰኑ ይታወሳል። ከተማው በ160 ሺህ ሄክታር ላይ የተመሰረተ ሲሆን በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ከተሞችን በማጣመር 12
0 Comments