ዜና፡ በኢትዮጵያ ከ22 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ
ደበበ ዘውዴ፡ የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር፤ ፎቶ- ዋልታ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ከ22 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ በኢትዮጵያ 22 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች
0 Comments