ዜና፡ ንግድ ባንክ በሶስት የትግራይ ከተሞች የባንክ አገልግሎት ቢጀምርም ነዋሪዎች የቀድሞ ቁጠባቸውን ማግኘት አልቻሉም
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አላማጣ ቅርንጫፍ ፤ ፎቶ: ማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሽሬ፣ አላማጣና ኮረም ከተሞች ያሉ የባንኩን ቅርንጫፎች ከፍቶ ደምበኞች ገንዘብ ማስቀመጥ እንዲሁም ከሃገር ዉስጥ እና ከውጭም ጭምር የሚላክላቸው ገንዘብ መቀበል ያሚያስችላቸዉን አገልግሎት መጀመሩን አስታዉቋል። በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በነበረዉ