ዜና፡ የ12 ዓመት ታዳጊ የቤት ሰራተኛቸውን ገድለው በድብቅ ሊቀብሩ ሲሉ የተያዙት ባል እና ሚስት በ25 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10/ 2015 ዓ.ም ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ማንጎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ባለትዳሮች በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ከታህሳስ 17/2014 ዓ.ም እስከ ጥር 17/2014 ዓ.ም ባለ ጊዜ ውስጥ የ12 ዓመት ታዳጊ የቤት ሰራተኛቸው ላይ ጥቃት በመፈፀም ህይወቷ
0 Comments