Home2022December (Page 15)

December 2022

አቶ ፈርዳ ገመዳ- ፎቶ ፡የፌደራል ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ድህረ-ገፅ አዲስ አበባ፣ ህዳር 23/2015 ዓ.ም፡- ሀብት በማስመዝገብና በማሳወቅ ሂደት ፤ አመራሮችንና ባለሙያዎች ሳያስመዘገቡ የቀሩትን ሀብት የጠቆመ ዜጋ ከተጠቆመው ሀብት 25 በመቶ እንዲያገኝ እንደሚደረግ የፌደራል ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል። ለዚህም ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝና ይህም

Read More

ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ: ፎቶ- የትምህርት ሚንስቴር አዲስ አበባ፣ህዳር 22/ 2015 ዓ.ም፡- ከዚህ ዓመት ጀምሮ  የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና በሁሉም መደበኛና መደበኛ ባልሆኑ መርሀግብሮች የሚመረቁ ተማሪዎችን እንደሚመለከትና ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ገልፁ።  የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22/2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 17ኛው የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ  በአዲስ አበባ ከህዳር 19-23 ቀን 2015 ዓ.ም “የማይበገር ኢንተርኔት ለዘላ የጋራ ተስፋ” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ እያካሄደ ነው። በጉባኤው የአሜሪካ የበይነ-መረብ አምባሳደር ናትናኤል ሲ. ፊክንን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በትግራይ ክልል የኢንተርኔት አገልግሎት ለረጅም

Read More