ዜና፡ ፖሊስ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ መስከረም አበራን እንዲፈታና በፕሬስ አባላት ላይ የሚደርሰው ማስፈራሪያ እንዲያቆም የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ (ሲፒጄ) አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12/2015 ዓ.ም፡ – የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ (ሲፒጄ) ማክሰኞ ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ “የኢትዮጵያ ፖሊስ የኦንላይን ጋዜጠኛ መስከረም አበራን ከለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታና የፕሬስ አባላትን ማስፈራራት ማቆም አለበት” ሲል አሳሰበ። የፌደራል ፖሊስ የኢትዮ ንጋት በይነ መረብ ሚዲያ መስራች እና ባለቤት የሆነችውን
0 Comments