ዜና፡ በኦሮሚያ ክልል የታጠቁ ቡድኖችና የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሚያደርጓቸው ውጊያዎች እንዲሁም በተናጠል በሚያደርሷቸው ጥቃቶች በርካታ ዜጎች ለ “እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት” ተዳርገዋል – ኢሰመኮ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29/ 2015 ዓ.ም ፡- በኦሮሚያ ክልል የታጠቁ ቡድኖችና የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በተለያዩ ወቅቶች እርስ በእርሳቸው በሚያደርጓቸው ውጊያዎች፣ በሌላ ወቅት በተናጠል በሚያደርሷቸው ጥቃቶች ሳቢያ በርካታ ሲቪል ሰዎች ለሞት፣ ለአካል ጉዳት፣ ለመፈናቀል እና ለንብረት ውድመት ተዳርገዋል፣ “አንዳንድ ቀበሌዎች ወይም የገጠር ከተሞች ሙሉ በሙሉ ሊባል
0 Comments