እለታዊ ዜና፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አምስት አባላት ያሉት የፀረ ሙስና ኮሚቴ አቋቋሙ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28/ 2015 ዓ.ም፡- አዲስ አበባ በከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት አምስት አባላት ያሉት የፀረ ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙ ከንቲባ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የተቋቋመው ኮሚቴ በሀገር ደረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አማካኝነት ተዋቅሮ ወደ ስራ ከገባው ብሄራዊ የፀረ ሙስና ኮሚቴ በተጨማሪ መሆኑም ተገልጧል፡፡ በዚህም መሰረት
0 Comments