HomeWorld News (Page 3)

World News

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተጎጂዎች ተብሎ የሚቀርብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ እየዋለ መሆኑ በመረጋገጡ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ በኢትዮጵያ የሚያካሂደውን የእርዳታ አቅርቦት ማቋረጡን ለአዲስ ስታንዳርድ በላከው የኢሜይል መልዕክት አስታወቀ። የምግብ እርዳታ የማቋረጡ ውሳኔ እጅግ አዳጋች እና አስቸጋሪ ቢሆንም ውሳኔውን ለማሳለፍ ተገደናል

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ በትግራይ ክልል ተፈጸመ በተባለው ለተረጂዎች የቀረበ የምግብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ ውሏል በሚል ማቋረጣቸው ይታወቃል። በኢትዮጵያ የሚገኙ ለጋሽ ድርጅቶች በጋራ ያዘጋጁት እና ለአዲስ ስታንዳርድ የደረሰው የውስጥ ማስታወሻ እንደሚያሳየው ከሆነ ድርጊቱ የተፈጸመው በትግራይ ብቻ አይደለም፤

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም፡- የሩሲያ መኪና አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መገጣጠሚያ ለመመስረት እንደሚፈልጉ በአዲስ አበባ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርከሂን ማስታወቃቸውን ሩሲያ ቱደይ ዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ ሁለቱም ሀገራት እየተወያዩ መሆናቸውን አምባሳደሩ መግለጻቸውን ዘገባው አካቷል። በሩሲያ እና በአፍሪካ መካከል ያለው የቢዝነስ ግንኙነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ያስታወቀው ዘገባው

Read More