ዜና: የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት አንድ ግዜ ከአዲስ አበባ ወደ ኮፐን ሀገን የጭነት በረራ ማድረግ መጀመሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት አንድ ግዜ ከአዲስ አበባ ወደ ኮፐን ሃገን የጭነት በረራ ማድረግ መጀመሩን አስታወቀ። ከመጋቢት 3 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባካሄደው ሳምንታዊ በረራ 45 ቶን የመጫን አቅም ያለው B767-300F የካርጎ ፕሌን መጠቀሙን ገልጿል። አዲሱ የጭነት በረራው
0 Comments