HomeWorld News (Page 2)

World News

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5/2015 ዓ.ም፡- በዜግነት እስራኤላዊ የሆነ አንድ ግለሰብ በሰሜን ኢትዮጵያ በአማራ ክልል በጎንደር ታግቶብኛል ሲል የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ። እስራኤላዊው የታገተው ማስለቀቂያ ገንዘብ በፈለጉ ሀይሎች መሆኑም ተጠቁሟል። ታጋቹን እስራኤላዊ ለማስለቀቅ ዲፕሎማቶች ከአከባቢው የጸጥታ ሀይሎች እና ከኢንተርፖል ጋር በመቀናጀት እየሰሩ እንደሚገኙ መስሪያ ቤቱ ገልጿል።

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም፡- ይርጋጨፌ ቡና በቻይና ከሻይ ጋር በመቀላቀል የፈጠረው ጣዕም በቻይናውያን ዘንድ ተወዳጅነት ማግኘቱን ዢንዋ ባስነበበው ዘገባ አስታውቋል። የቻይና ህዝብ ሻይ በመጠጣት ባህሉ የሚታወቅ ቢሆንም ቡናም በማጣጣም ላይ እንደሚገኝ ያስታወቀው ዘገባው አዲሱ የቻይና ትውልድ የቡና ፍላጎቱ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ እንደሚገኝ ጠቁሟል። ባሳለፍነው የፈረንጆቹ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5/2015 ዓ.ም፡- ሊዮር ሰለሞን የተባሉ የእስራኤል ባለስልጣን ከስድስት ቤተ እስራኤል ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግንኙነት በመፈጸም ቤተሰቦቻቸውን ከኢትዮጵያ ለማስመጣት እንዲፈቀድላቸው አስቸለዋል በሚል መከሰሳቸውን ጀሩሳሌም ፖስት በድረገጹ አስነብቧል። ባለስልጣኑ ከስድስት ሴቶች ጋር ወሲብ ቢፈጽሙም የተከሰሱት በሶስቱ መሆኑን ያስታወቀው ጋዜጣው ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ ደግሞ

Read More