HomeWorld News (Page 4)

World News

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካን መንግስት ልዩ ልዑክ የሆኑት ማይክ ሀመር በአሜሪካ በካሊፎርንያ ሎስ አንጀለስ ከተማ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጋር እንደሚወያዩ ተገለጸ። ማይክ ሀመር በዛሬው እለት ወደ ካሊፎርንያ በማቅናት ለዘጠኝ ቀናት በሚኖራቸው ቆይታ ከትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25/2015 ዓ.ም፡- በፌደራል መንግስት እና በትግራይ ሀይሎች መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ስድስት ወራት መሙላቱን ተከትሎ የአሜሪካ የውጭ ዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን መግለጫ ሰጥተዋል። አንቶኒ ብሊንከን በመግለጫቸው በትግራይ የተጀመረው ሰላም ዘላቂ እንዲሆን የኤርትራ እና ከመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ውጭ ያሉ ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ከትግራይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያሳለፈውን ውሳኔ የተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው የምክር ቤቱ ውሳኔን በበጎ አይኑ እንደሚያየውም አስታውቋል። መግለጫው አያይዞም ምክር ቤቱ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ትግበራ ላይ የተገኙ ውጤቶችን እውቅና መስጠቱን ገልጿል።

Read More