HomeWorld News (Page 5)

World News

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም፡- የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ትላንት ባወጣው መግለጫ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ ለማደስ እና ሀገሪቱን ለማገዝ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለማስቻል የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ። ህብረቱ በመግለጫው እንዳመላከተው ግንኙነቱን ሙሉ ለሙሉ ለማደስ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል፤ ቅድመ ሁኔታውም

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም፡- በሱዳን የተፈጠረው ቀውስ አሁንም አልበረደም። የኢድ አልፈጥር በአልን ተንተርሶ የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ባይተገበርም የተወሰነ እፎይታ ያገኙ አከባቢዎች መኖራቸውን በርካታ መገናኛ ብዙሃን አመላክተዋል። ይህ የታየው እጅግ ውስን የተኩስ ማቆም ተነሳሽነት ትላንትም ቀጥሎ ሁለቱ ጀነራሎች ለተጨማሪ 72 ሰዓታት ተኩስ

Read More

ፎቶ ከፌደራል ፖሊስ ፌስቡክ ገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29/ 2015 ዓ.ም - የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ክልል የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ከዘጠና በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችና ኢትዮጵያውያን ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ። ግብረ ኋይሉ የየት ሀገር ዜጎች

Read More