ዜና፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውድቅ ያደረገውን በህወሓት ስም ክልላዊ ፓርቲ የመመሥረት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አጸናው
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በሚል ስያሜ ፓርቲ ለመመስረት በእነ ገ/ሚካኤል ተስፋዬ በቀረበ የዕውቅና ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውድቅ ማድረጉን በተመለከተ የቀረበለትን ክስ መርምሮ በሰጠው ውሳኔ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ ማጽናቱ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
0 Comments