HomePolitics (Page 7)

Politics

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3 /2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አተገባበር በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲመራ፣ በአጭር ግዜ እንዲያልቅ፣ አዋጁን ለማስፈፀም የተሰማሩ አካላትም ከማንነት ተኮር ፍረጃዎች፣ ወከባዎች፣ ዘፈቀደ እስራትና አካላዊ ጥቃቶችን ባለመፈጸም እንዲሁም በየትኛውም አካል እንዳይፈጸሙ ጥበቃ የማድረግ ግዴታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአማራ ክልል ከታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ጋር የተያያዘ መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ ባወጣው መግለጫ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመንግሥት ያልተገደበ የኃይል አጠቃቀም እንዲተገብር የሚያመቻች እንዳይሆን ሲል አሳስቧል። በተጨማሪም አዋጁንም ተገን በማድረግ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙ ሲል አስጠንቅቋል። አስቸኳይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ ችግር በውይይትና በድርድር ለመፍታት ተከታታይ ጥረቶች እንደሚደረጉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎት መስሪ ቤቱ ትላንት ለመንግስት ሚዲያዎች ባሰራጨው መግለጫ በአማራ ክልል ያጋጠመው የጸጥታ መደፍረስ ችግር አሁንም በውይይትና በድርድር የሚፈታበት መንገድ ዝግ ባለመሆኑ ተከታታይ ጥረቶች

Read More