HomePolitics (Page 6)

Politics

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- አለም አቀፉ የጋዜጠኞች ተቆርቋሪ ተቋም የሆነው ሲፒጄ የአልፋ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው በኢትዮጵያ የጸጥታ ሀይሎች አላግባብ መያዙን አስታውቆ በአፋጣኝ እንዲለቀቅ ጠይቋል። ሲፖጄ ነሃሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት በቃሉ አላምረውን በአፋጣኝ እንዲፈታ እና የፕሬስ ነጻነትን

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር የሆኑት ዳረን ዌልች ኤርትራ ጦሯን ከኢትዮጵያ ምድር በተለይም በጉልበት ከያዘቻቸው የትግራይ አከባቢዎች እንድታስወጣ መጠየቃቸው ተገለጸ። አምባሳደር ዳረን ዌልች ከትግራይ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንድስታወቁት የፕሪቶርያው ስምምነት በግልጽ እንዳስቀመጠው ኤርትራ ወታደሮቿን ከኢትዮጵያ በተለይም ከትግራይ እንድታስወጣ ይጠይቃል፤ ይህም እንዲሆን

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/ 2015 ዓ.ም፡- የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር መልካሙ ሹምዬ በገዛ ፍቃዳቸው ከድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርነት እና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት በገዛ ፍቃዳቸው  መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ ምክትል ሊቀመንበሩ ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ በፃፉት ደብዳቤ  ኃላፊነታቸውን ለመልቀቃቸው ከአብላጫ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ጋር ያላቸው የአቋም ልዩነት እየሰፋ

Read More