HomePolitics (Page 4)

Politics

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዛሬ ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል እየተካሄደ ካለው ዘመቻ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ዜጎች በአማራነታቸው ብቻ እየታሰሩ ነው ሲል ገልጿል። በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ንጹሃን ዜጎች በግጭቱ ሳቢያ ሂወታቸው ማለፉን አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ነሐሴ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የፌዴራል መንግስት በአማራ ክልል ላይ እየወሰደው ባለው እርምጃ ‘የህወሓት ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት’ መባሉን አስተባብሎ ምንም አይነት አስተዋጽኦ እዳላደረኩም ሲል ገልጿል። ፅንፈኛ ሀይሎች ሲል በገለጻቸው አካላት ‘የህወሓት ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት’ በሚል የሚነዛው

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ዳይሬክተር ጀነራል በአስመራ የብሪታንያ ልዑክን ጠርቶ ማነጋገሩን የሀገሪቱ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገ/መስቀል በማህበራዊ ሚዲያ የትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አስታውቀዋል። በአስመራ የብሪታንያ ጉዳይ አስፈጻሚ የተጠሩት ኤርትራ በሀይል ከያዘቻቸው የትግራይ መሬቶች ለቃ እንድትወጣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር በመቀሌ ባካሄዱት ጉብኝት

Read More