ዜና፡ ለሱዳን ቀውስ እልባት ለማስገኘት በአዲስ አበባ የኢጋድ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፤ ኤርትራ እንደማትሳተፍ ተገልጿል፤ ተመሳሳይ ጉባኤ ካይሮ በተናጠል አዘጋጅታለች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3/2015 ዓ.ም፡- በሱዳን የተከሰተውን ቀውስ በዲፕሎማሲ ለመፍታት በአዲስ አበባ የኢጋድ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በሰኔ ወር መጀመሪያ ቀናት በጂቡቲ በተካሄደው የኢጋድ መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ኢጋድ የሱዳንን ግጭት እንዲያሸማግሉ የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ጅቡቲና ደቡብ ሱዳን መሪዎች መሰየሙን ተከትሎ የሀገራቱ መሪዎች በአዲስ አበባ በመምከር
0 Comments