HomePolitics (Page 16)

Politics

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3/2015 ዓ.ም፡- በሱዳን የተከሰተውን ቀውስ በዲፕሎማሲ ለመፍታት በአዲስ አበባ የኢጋድ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በሰኔ ወር መጀመሪያ ቀናት በጂቡቲ  በተካሄደው የኢጋድ መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ኢጋድ የሱዳንን ግጭት እንዲያሸማግሉ የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ጅቡቲና ደቡብ ሱዳን መሪዎች መሰየሙን ተከትሎ የሀገራቱ መሪዎች በአዲስ አበባ በመምከር

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 1/2015 ዓ.ም፡- ለ30 ዓመታት የአማራና የትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ የሚያነሱባቸው አካባቢዎች ጉዳይ በህዝበ ውሳኔ እንዲፈታና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የአማራ ክልል መንግስት ጥረት እያደረገ መሆኑን የክልሉ የኮሙዩኒኬስን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትላንት በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡ የማንነትና የወሰን ጥያቄ ቢያንስ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30 / 2015 ዓ.ም፡- ምክትል ሳጅን ያለለት ደጉ ትላነት ሰኔ 29 ቀን  ማታ በሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር 08 ቀበሌ ከምሽቱ 4 ስዓት በስራ ላይ እያሉ ባልታወቁ ግለሰቦች በጥይት መገደላቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የአሁኑ ግድያ በአማራ ክልል በአንድ ሳምንት ውስጥ የተገደሉ የአካባቢ ባላስልጣንና የፀጥታ አካልን

Read More