HomeNews (Page 113)

News

ራኬብ መለሰ - የኢሰመኮ ም/ዋና ኮሚስነር ፤ ፎቶ፡ ኢሰመኮ እዲስ አበባ፣ ጥር 9/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰት ከግዜ ወደ ግዜ እየባሰበት መምጣቱ የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ባለፉት አራት እና አምስት ዓመታት በተለይ ሰዎች በጅምላ የሚገደሉበት በቁማቸው በእሳት የሚለበለቡበት በስቅላትና በድንጋይ ተወግረው የሚገደሉበት ሁኔታ መከሰቱ እንደ

Read More

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥር 9/2015 ዓ/ም፡- መቐለ የሚገኘው ፍርድ ቤት “የጠላትን ፕሮፓጋንዳ አሰራጭተዋል” ተብለው በአካባቢው ባለስልጣናት ከተከሰሱ አምስት የትግራይ ቴሌቭዥን ጋዜጠኞች መካከል ሦስቱ ከስምንት ወራት የእስር ቆይታ በኋላ እንዲለቀቁ አድርጓል፡፡ ምስጋና ስዩም ባሳለፍነው ሳምንት ከእስር ከተለቀቁት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ሲሆን ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገረው  ከህዳር 28 እስከ

Read More

ባለፈው አመት በእንጅባራ ከተማ በ82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ላይ ከታዩ የፈረስ ትርዒቶች የተቀረፁ ምስሎች። ፎቶዎች፡ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባሕል ድርጅት (UNESCO) በማስመዝገብ

Read More