ዜና፦በመጪው የጥምቀት በአል ወቅት የሽብር ጥቃት ለመፈጸም በዝግጅት ላይ ነበሩ ያላቸውን በመቶዎች የሚቆጠሩ የ“ፋኖ እና ሸኔ” አባላት እና የተደራጁ ዘራፊዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ
የፌዴራል ፖሊስ ካወጣቸው ምስሎች መካከል በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ የተባሉ የተለያዩ ሀሰተኛ የደህንነት ልብሶችን የሚያሳይ ምስል ይገኝበታል። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት መካከል አንዱ በሆነው በዘንድሮው የጥምቀት በዓል ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸምና ሃይማኖታው
0 Comments